22ተኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በተለያየ ሁነት እየተከበረ ይገኛል፤
22ተኛው ዓለም አቀፍ የፀረ ሙስና ቀን በተለያየ ሁነት እየተከበረ ይገኛል፤
**********
የዘንድሮው ዓለም አቀፍ የፀረ-ሙስና ቀን "ትውልድን በሥነ-ምግባር፤ ተቋምን በአሰራር" በሚል መሪ ቃል በከተማዋ በሚገኙ በሴክተር ተቋማት፣ በክፍለ ከተሞች ፣ በወረዳዎች፣ በኮሌጆችና ሆስፒታሎች እንዲሁም በቅርንጫፍ ጽ/ቤቶች በፓናል ውይይቶች፣ በስነ ጽሑፍና ኪነጥበባዊ ክንዋኔዎች፣ በጥያቄና መልስ ውድድሮች፣ በስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች እና በሌሎች ሁነቶች በድምቀት በመከበር ላይ ይገኛል፡፡
Comments
Nothing was found.
Leave Your Comments